የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ጤና ኢኒስቲቲዩት እጩ ምሩቃን ሲሰሩ የቆዩትን ምርምር አቀረቡ

ነሐሴ 11/2014 ዓ.ም
የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ጤና ኢኒስቲቲዩት እጩ ምሩቃን ከኢኒስቲቲዩቱ ጋር በመተባበር በማህበረሰብ ጤና ዙሪያ ለሁለት ተከታታይ ወራት ሲሰሩት የቆዩትን ምርምር አቀረቡ።
የዩኒቨርሲቲው የአካዳሚክ ጉዳዮች ዳይሬክተር ረዳት ፕሮፌሰር ገመዳ ኦዶን ጨምሮ የጤና ኢኒስቲቲዩቱ መምህራንና የኢኒስቲቲዩቱ  እጩ ተመራቂ ተማሪዎች ተገኝተዋል። የማህበረሰብን የጤና ችግር ለመፍታት የተደረገዉ Team Training Program(TTP)በተለያዩ አራት ወረዳዎች ሲሆን ዱግደ ዳዋ፣ቡሌ ሆራ፣ ያቤሎ እና ጓንጓ ጥናቱ የተደረገባቸው ወረዳዎች ናቸው።

ለቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ በ2015 በጀት ዓመት የተፈቀደለትን የካፒታል እንዲሁም የመደበኛ በጀት ላይ የፋይናንስ አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ውይይት አደረገ

ለቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ በ2015 በጀት ዓመት የተፈቀደለትን የካፒታል እንዲሁም የመደበኛ በጀት ላይ የፋይናንስ አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ውይይት አደረገ።
በዉይይቱ ላይ ዳይሬክተሩን ጨምሮ የኮሌጅ፣የመማሪያ ሆስፒታል እንዲሁም የመዓከል የሂሳብ ሰራተኞች   ተገኝተዋል ።
 የዉይይቱም አላማ በ2015 በጀት ዓመት ከኦዲት ግኝት የጠራ እና ግልፀኝነት የተሞላበት አሰራር እንደሚተገበር እንዲሁም ጠንካራ የፋይናንስ ፍሰት እንዴት ማስቻል እንደሚቻል ላይ ያተኮረ ነዉ።

At Bule Hora University, a discussion was held on how to implement a focused educational quality plan

Date 05/12/2014 E.C
Since educated manpower is crucial for the development of a country, it is necessary to educate the body that will inherit this country tomorrow with quality education; maintaining the quality of education from the grassroots level is paramount and especially the higher education institutions should work hard on the issue of quality of education.

At Bule Hora University, an awareness training was given to the university Stakeholders on  Exit Examination  Guidelines Implementation  of Higher Education Institutions.

At Bule Hora University, an awareness training was given to the university Stakeholders on  Exit Examination  Guidelines Implementation  of Higher Education Institutions.

Pages