የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ካዉንስል በ2015 ዓ.ም የትኩረት አቅጣጫ ዙሪያ ዉይይት አካሄደ

የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ካዉንስል በ2015 ዓ.ም የትኩረት አቅጣጫ ዙሪያ ዉይይት አካሄደ
*****
በዉይይት መድረኩ ላይ በአገራዊ እና በተቋማዊ የ2015 ዓ.ም የትኩረት አቅጣጫ ዙሪያ በተባባሪ ፕሮፌሰር ጫላ ዋታ የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት የመነሻ ጽሁፍ አቅርበዋል፡፡
በመድረኩ የቀረበዉ የመነሻ ሀሳብ ጭብጦች፡ የ2015 ዓ.ም በአገራዊ የትኩረት አቅጣጫ አንኳር ጉዳዮች፤ የትምህርት ዘርፉን ቀጣይ አቅጣጫዎች ለምሳሌ፡-የትምህርት ጥራትና ተገቢነትን ማረጋገጥ፣ሌብነትንና ብክነትን መታገል፤ ፉትሃዊ ቅጥር፣ ምደባና አገልግሎት ማረጋገጥ፤ አካባቢያዊነትን መታገል፤ ፖለቲካና ትምህርትን መለየት-ሴኩላሪዝምን ማረጋገጥ፤ ራስ-ገዝነትን እና የቦርድ ሚና ማጠናከር ጥቂቶቹ ናቸዉ፡፡

የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ሥራ አመራር ቦርድ ስብሰባ አካሄደ

የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ሥራ አመራር ቦርድ አባላት በ2014 ዓ.ም የ3ተኛ ዙር ስብሰባዉን በብሾፍቱ ከተማ ተቀመጠ፤ በመድረኩ ላይ አዲስ የቦርድ አባላት ተመድበው የሥራ ርክክብ አድርገዋል። እንዲሁም የዘጠኝ ወር የስራ እቅድ አፈፃፀም በመገምገም ለወደፊቱ የስራ አመራር በመስጠት ስብሰባቸው ተጠናቋል ።
አዲሱ የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ሥራ አመራር ቦርድ አባላት
1. ዶ/ር ስዩም መስፍን-ሰብሳቢ
2. ፕሮፌሰር ደጀኔ አየለ -ምክትል ሰብሳቢ
3. ተባባሪ ፕሮፌሰር ጫላ ዋታ- ፀሃፊ
4. ፕሮፌሰር ገዛኸኝ ይርጉ -አባል
5. አቶ ጀምበሩ አበበ-አባል

Visited the Laboratory Status of the University.

March 16/07/14 E.C.
Visited the Laboratory Status of the University.
**********
In Bule Hora University Laboratory Coordinator Directorate with Academic Vice president Dr. Tamiru Anole , College Deans and Department heads together Visited the Laboratory Status of the University.
We Strive for Excellence!
መጋብት 16/07/14 ዓ.ም
በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ በየኮሌጆች ስር ያሉ ላቦራቶሪዎች ጉብኝት ተካሄደ
**********

Pages