በኢትዮጵያ የUNFPA & KOICA ኃላፊዎች የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ማስተማሪያ ሆስፒታልን ጎብኙ፡፡

ህዳር 01/2016 ዓ.ም 
የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ማስተማሪያ ሆስፒታል ከተለያዩ መንግስታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች ጋር የመግባቢያ ስምምነቶችን በመፈራረም በጤናው ዘርፍ አመርቂ ሥራዎችን እየሠራ ይገኛል፡፡
በመሆኑም የጋራ የሥራ ስምምነቱን በመፈፀም ከማስተማሪያ ሆስፒታሉ ጋር እየሠሩ ካሉ ድርጅቶች መካከል የUNFPA & Korea International Cooperation Agency (KOICA) ዋነኞቹ ሲሆኑ የድርጅቶቹ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎችና ሌሎች ልዑካን ቡድኖችን ጨምሮ በድርጅቱ ድጋፍ በማስተማሪያ ሆስፒታሉ እየተሠሩ ያሉ ሥራዎችን ተዘዋውረው የጎበኙ ሲሆን በድርጅቱ ድጋፍ የተቋቋመውን ማዕከል ጉብኝት የመሩት በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ በም/ፕሬዝዳንት ማዕረግ የጤና ኢንስቲትዩት ቺፍ ኤክስኪዩቲቭ ዳይሬክተር ዶ/ር ሳፋይ ኤለማ ናቸው። 

A discussion was held with the bodies of the Ministry of Education at Bule Hora University.

October 23/2016
A discussion was held with the bodies of the Ministry of Education at Bule Hora University.
On that day, they had a discussion with Bule Hora University student representatives, teachers and administrative staff based on the directives issued by the Ministry of Education to support and monitor the teaching and learning activities and similar issues in all universities.

Pages