የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ የዕቅድ እና በጀት ዝግጅትና ክትትል ዳይሬክቶሬት ከ2016 እስከ 2018 ዓ.ም በሚተገበረዉ ዕቅድ ዙሪያ ለሠራተኞች ሥልጠና ሰጠ፡፡