በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ጤና ኢንስቲትዩት የሁለተኛ ዲግሪ ትምህርትን በሚመለከት የሥርዓተ ትምህርት ግምገማ ተካሄደ።

ሚያዚያ 11/2017 ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
የዩኒቨርሲቲው የልህቀት ማዕከል ከሆኑት አንዱ ጤና ከመሆኑ ጋር ተያይዞ በዘርፋ በሁለተኛ ዲግሪ ደረጃ በሚሰጡ ትምህርት ፕሮግራሞች ዙሪያ የኮሌጁ መምህራን እና ሌሎች የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት በተገኙበት የሥርዓተ ትምህርት ግምገማና ፍተሻ ተካሂዳል።

መንግስት በአሁኑ ሰዓት ለትምህርት ጥራት ከፍተኛ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ በመሆኑ ይህንኑ በመደገፍ እንዴ ከፍተኛ የትምህርት ተቋም በጥራቱ ዙሪያ የተጠናከረ ሥራ ለመሥራት እና በጤና ኢንስቲትዩቱ በባዮ ሜዲካል ላብራቶሪና በጄነራል ፓብሊክ ሄልዝ የሦስተኛ ዲግሪ ትምህርት ለመጀመር ታስቦ የተዘጋጀ መድረክ ስለመሆኑ በም/ፕሬዝዳንት ማዕረግ የጤና ኢንስቲትዩት ቺፍ ኤክስኪዩቲቭ ዳይሬክተር ዶ/ር ሳፋይ ኤለማ አስረድቷል።

April 29, 2025: TOT Training hosts for English Teachers.

Bule Hora University's English Language Improvement Center (ELIC) is providing a Training of Trainers (TOT) program for English teachers over the next five days.

As the ELIC coordinator, Mr. Mohammed Dekebo stated, the objective of the training is to eliminate communication barriers and improve the trainees' language skills for their professional and academic careers.

የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ማኔጅመንት አባላት ከተማሪ ተወካዮች ጋራ የውይይት መድረክ አካሄዱ።

ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ,መጋቢት 13/2017 (BHU)

በፕሮግራሙ ላይ የተገኙት የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ፕረዘዳት ዶ/ር ብርሃኑ ለማ፣ የአካዳሚ ቴክ/ ሽግ/ማ/አ /ም/ፕ ዶ/ር ገበየሁ አሻግሬ ፣ የተማ/አስተዳደር ልማት ም/ፕረዘዳት ዶ/ር ነጌሳ መኮና እንዲሁም የአካዳሚ ጉዳዮች ዳ/ዳ ዶ/ር መኩሪያ ጉዬን ጨምሮ በመድረኩ ላይ በመገኘት የተማሪ ተወካዬችን በአጠቃላይ ስለ መማር ማስተማሩ ዙሪያ አነጋግረዋል።

Pages