At Bule Hora University, a discussion was held on how to implement a focused educational quality plan

Date 05/12/2014 E.C
Since educated manpower is crucial for the development of a country, it is necessary to educate the body that will inherit this country tomorrow with quality education; maintaining the quality of education from the grassroots level is paramount and especially the higher education institutions should work hard on the issue of quality of education.

At Bule Hora University, an awareness training was given to the university Stakeholders on  Exit Examination  Guidelines Implementation  of Higher Education Institutions.

At Bule Hora University, an awareness training was given to the university Stakeholders on  Exit Examination  Guidelines Implementation  of Higher Education Institutions.

Bule Hora University held a discussion with the staff of the University's Communication Directorate and media experts

Bule Hora University held a discussion with the staff of the University's Communication Directorate and media experts in order to be effective in the communication activities that can be done by the University in the 2015 E.C fiscal year.

​​​​​​​በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ የኢንጂነርንግና ቴክኖሎጂ ኮሌጅ ለተማሪዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና

በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ የኢንጂነርንግና ቴክኖሎጂ ኮሌጅ ለ1ኛ ዓመት የተፈጥሮ ሳይንስ ለሚማሩ ተማሪዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ሰጠ።    ሐምሌ 23፣ 2014ዓ.ም የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የኮሌጁ ምክትል ዲን ኢንጂነር ዳስታ ጋማዳ ተማሪዎቹ ወደ ኮሌጁ ለመግባት ፍላጎታቸው እየቀነሰ መምጣቱን ተናግረዋል። ይሁን እንጂ በአገር አቀፍ ደረጃ የፋብሪካዎች መስፋፋት እየጨመረ በመምጣቱ ሀገሪቱ ተጨማሪ ኢንጂነሮች ያስፈልጋታል ሲሉም ተናግረዋል።በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ የኢንጂነሪንግ እና ቴክኖሎጂ ኮሌጅ አስራ ሁለት (12) ትምህርት ክፍሎች እንዳሉት እና አላማዎቻቸውንም  ያብራሩት በኮሌጁ የአካዳሚክ ጥራት አስተባባሪ መ/ር ይድነቃቸው ዋዳአ እና የፕሪ እንጂነርንግ አስተባባሪ መ/ር ደራጄ አርጃሞ ናቸው።የስልጠናው አላማ ተማሪዎች ከአካዳሚክ ህይወት በኋላ የጥገኝነት አስተሳሰብ እንዳያዳብሩ እና ወደ ንግዱ አለም ገብተው በእውቀታቸው እንዲለወጡ ያላቸውን ግንዛቤ ማጠናከር ነው።በስልጠናው ላይ በተፈጥሮ ሳይንስ ኮሌጅ ስር

Pages