ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ 'YeQaQe' ከተባለ ሀገር በቀል ግብረሰናይ ድርጅት ጋር የሥራ ማስጀመሪያ ውይይት አካሄደ።
Posted by admin on Wednesday, 25 March 2026ካቲት 19/2018 ዓ.ም :ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
ዩኒቨርሲቲዉ 'YeQaQe' ከተባለ እና "New Years to Empower Women and Youth for resilient Citizen" በሚል ሀሳብ በተለየ መልኩ በኢኮኖሚዉ ዘርፍ የሴቶችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ከሚሠራ ሀገር በቀል ግብረ ሰናይ ድርጅት ጋር ለመስራት ከዩኒቨርሲቲዉ የሚመለከታቸዉ ባለድርሻ አካላትና የድርጅቱ መስራች ወ/ሮ ሙላቱዋ እንዲሁም ከጀርመን ሀገር በድርጅቱ ጋባዥነት ወደ ዩኒቨርሲቲዉ ከመጡት ፕሮፌሰር አደራጀዉ ዋካ በተገኙበት አጠቃላይ ዉይይት ተደርጎ ቀጣይ በጋራ በሚሠሩ ሥራዎች ዙሪያ አቅጣጨ ተቀምጧል፡፡


















































