Thematic research proposal defense program for the proposals developed by academic staffs from different disciplines.
Posted by admin on Friday, 7 February 2025በ2016 ዓ.ም የመውጫ ምዘና ወስዳችሁ ያልተሳካላችሁ እና በየካቲት 2017 ዓ.ም ለመውሰድ ለምትጠባበቁ በሙሉ፡-
Posted by admin on Friday, 17 January 2025በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ በተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ /College of Natural and Computational Science /አስተባባርነት በቅርቡ በሀገራችን እየተከሰተ ስለአለው የመሬት መንቀጥቀጥን አስመልክቶ ሴሚናር ተካሄደ፡፡
Posted by admin on Friday, 17 January 2025ጥር 07/2017 ዓ.ም
በሀገራችን በተለያዩ አካባቢዎች የመሬት መንቀጥቀጥ እየተከሰተ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ ለዩኒቨርሲቲውና ለአካባቢው ማህብረሰብ ግንዛቤ ለማስጨበጥ በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ”College of Natural and Computational Science ``አስተባባርነት የኮሌጁ መምህራን፤የትምህርት ክፍል ኃላፊዎችና ሠራተኞች በተገኙበት ሴሚናር ተካሂዷል፡፡
በመድረኩ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የኮሌጁ ዲን ዶ/ር ክንፈ ወ/ጊዮርግስ ሲሆኑ በአሁኑ ሰዓት በተለያዩ የሀገራችን አካባቢዎች የመሬት መንቀጥቀጥን ተከትሎ የሚፈጠረውን እሳተ ጎመራን አስመልክው ከሙሁራን እይታ አንፃር ሙያዊ ትንታኔ ለማህብረሰቡ ለመሰጠት ታስቦ የተዘጋጀ መሆኑን አስረድተዋል፡፡