ማስታወቂያ

ውድ የተከበራችሁ የዩኒቨርሲቲያችን መደበኛ ተማሪዎች በሙሉ እንኳን ለ2017 ዓ.ም ትምህርት ዘመን በሠላም አደረሳችሁ እያልን የሁለተኛ ዓመትና ከዚያ በላይ መደበኛ የመጀመሪያ ዲግሪና ነባር የድህረ-ምረቃ ተማሪዎች የቅበላ ቀን በEBC እንዲሁም በዩኒቨርስቲው ማህበራዊ ሚዲያ (Facebook እና Telegram) ጥሪ እስኪተላለፍ ድረሰ በትእግስት እንድትጠብቁ በአክብሮት ለመግለጽ እንወዳለን ።