የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ የከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶች ማጠቃለያ ፈተና (Entrance Exam)የሚወስዱ ተማሪዎችን መቀበል ጀመረ

ዩኒቨርሲቲዉ በ2016 የትምህርት ዘመን የከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ማጠቃለያ ፈተና(Entrance Exam)የሚወስዱትን ተማሪዎች በዙሪያዉ ካሉት የተለያዩ ዞኖችና ወረዳዎች ተቀብሎ ለፈተናዉ ቅድመ ዝግጅት እንዲያደርጉ እያስተናገደ ይገኛል።

ከፌዴራል መንግስትና ከኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት የ2016 ዓ/ም የተማሪዎች የምርቃን አስመልክተዉ የተገኙት እንግዶች በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ በተጨማሪ የመስክ ምልከታ አደረጉ

ሰኔ 28/2016 ዓ.ም
ከፌዴራል መንግስትና ከኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት የ2016 ዓ/ም የተማሪዎች የምርቃን አስመልክተዉ የተገኙት እንግዶች በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ በተጨማሪ የመስክ ምልከታ አደረጉ፡
ከፌዴራል ገንዘብና ኢኮኖሚ ሚኒስቴር፣ከትምህርት ሚኒስቴርና ከኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት የመጡት ፣የኦሮሚያ መስኖና አርብቶ አደር ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ሮባ ቱርጬ በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ በመገኘት የመስክ ምልከታ ያደረጉ ሲሆን በመስክ ምልከታቸዉ ከመማር ማስተማሩ ጋር ተያያዥነት ባላቸዉ ጉዳዮች ዙርያ እየተከናወኑ ያሉ ሥራዎችን በሚመለከት ከቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ብርሃኑ ለማና ከዩኒቨርሲቲዉ አመራር አካላት ጋር በመሆን በግቢዉ በሚገኘዉ በሰርቶ ማሳያ የእርሻ ማሳ የመስክ ምልከታ አካሂደዋል፡፡

Bule Hora University has graduated 1456 students with different skills for the 11th round.

June 27/2016 A.L.I

In the university students were studying from first to third degree where Abba Gada, religion, honorary guests from Oromia regional ministers and senate members and families of students who graduated from the university were graduated warmly.

College of Agriculture and Veterinary Medicine has organized a Seminar

Bule Hora University's College of Agriculture and Veterinary Medicine has organized a Seminar on the topic, “Prospects and the Challenges of Climate Smart Agriculture in Pastoral and Agro pastoral Community in which Food Security is in Focus.”  Under this comprehensive theme, some related topics have been presented by different instructors and the participants of the seminar have also widely discussed the topics presented.

Pages