በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ተቋርጦ የነበረዉ የተማሪዎች (One Card System) በድጋሚ ወደ ስራ ገባ።

(የካቲት 06/2017 ዓ/ም) ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ

በዩኒቨርሲቲዉ ለተወሰነ ጊዜ ተቋርጠዉ የነበረዉ የተማሪዎች (One Card System) አገልግሎት በዛሬ ዕለት ሙሉ በሙሉ ወደ ስራ መግባቱ የዩኒቨርሲቲዉ የአይሲቲ ( ICT) ስራ አስፈፃሚ አቶ ወንድምማገኝ ሸበራ አሳዉቀዋል፡፡

በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ የ3ኛ ድግሪ ትምህርት ተመራቂ ተማሪዎች "Open Ph.D. Dissertation Mock Defense and progress Report presentation" አካሄዱ።

የካቲት 07/2017 ዓ.ም

በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ በተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ በሂሳብ ትምህርት ክፍል የ3ኛ ድግሪ ተመራቂ ተማሪዎች ለመመረቂያ የጥናትና ምርምር ጽሁፋቸውን ከዛሬ ከየካቲት 3/2017 ጀምሮ እያቀረቡ ይገኛሉ። ተመራቂዎቹ የሂሣብ ትምህርት ክፍል ተማሪዎች ሲሆኑ የ3ኛ ድግሪ ወይም "Ph.D. Dissertation Mock Defence and progress Report presentation " ሲያካሂዱ ከውስጥና ከሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች በመጡ መምህራን ገምጋሚነት የጥናት ጽሁፋቸውን እያቀረቡና እየተገመገሙ ይገኛሉ።

Bule Hora University conducted a training on Outcome Based Education Quality Audits and Academic Program Accreditation

February 06/2017 A.M.

The training was provided in collaboration with the University's Directorate of Academic Affairs and the Ministry of Education through the Education and Training Authority. College deans, heads of education departments, teachers, Team Leaders, and executives attended.

Bule Hora University has been participating in the DigHealth Project Kick-Off Meeting

Bule Hora University has been participating in the DigHealth Project Kick-Off Meeting Micro-credentials in digital health for Ethiopia and Somalia in University of Piraeus 99-105, Deligiorgi Str. & 80, Karaoli & Dimitriou Str., Piraeus (Greece) from January 20th -21st of 2025.

Pages