At Bule Hora University, an awareness training was given to the university Stakeholders on  Exit Examination  Guidelines Implementation  of Higher Education Institutions.

At Bule Hora University, an awareness training was given to the university Stakeholders on  Exit Examination  Guidelines Implementation  of Higher Education Institutions.

Bule Hora University held a discussion with the staff of the University's Communication Directorate and media experts

Bule Hora University held a discussion with the staff of the University's Communication Directorate and media experts in order to be effective in the communication activities that can be done by the University in the 2015 E.C fiscal year.

​​​​​​​በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ የኢንጂነርንግና ቴክኖሎጂ ኮሌጅ ለተማሪዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና

በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ የኢንጂነርንግና ቴክኖሎጂ ኮሌጅ ለ1ኛ ዓመት የተፈጥሮ ሳይንስ ለሚማሩ ተማሪዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ሰጠ።    ሐምሌ 23፣ 2014ዓ.ም የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የኮሌጁ ምክትል ዲን ኢንጂነር ዳስታ ጋማዳ ተማሪዎቹ ወደ ኮሌጁ ለመግባት ፍላጎታቸው እየቀነሰ መምጣቱን ተናግረዋል። ይሁን እንጂ በአገር አቀፍ ደረጃ የፋብሪካዎች መስፋፋት እየጨመረ በመምጣቱ ሀገሪቱ ተጨማሪ ኢንጂነሮች ያስፈልጋታል ሲሉም ተናግረዋል።በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ የኢንጂነሪንግ እና ቴክኖሎጂ ኮሌጅ አስራ ሁለት (12) ትምህርት ክፍሎች እንዳሉት እና አላማዎቻቸውንም  ያብራሩት በኮሌጁ የአካዳሚክ ጥራት አስተባባሪ መ/ር ይድነቃቸው ዋዳአ እና የፕሪ እንጂነርንግ አስተባባሪ መ/ር ደራጄ አርጃሞ ናቸው።የስልጠናው አላማ ተማሪዎች ከአካዳሚክ ህይወት በኋላ የጥገኝነት አስተሳሰብ እንዳያዳብሩ እና ወደ ንግዱ አለም ገብተው በእውቀታቸው እንዲለወጡ ያላቸውን ግንዛቤ ማጠናከር ነው።በስልጠናው ላይ በተፈጥሮ ሳይንስ ኮሌጅ ስር

የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች የ2014 ዓ.ም አፈፃፀም ረፖርት፣

የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች የ2014 ዓ.ም አፈፃፀም ረፖርት፣
የ2015 ዓ.ም የጸደቀ በጀት፣ የ2015 ዓ.ም የግዥ ፍላጎት እንድሁም አዲስ የሰራተኛ መዋቅር ላይ ውይይት አደረጉ::
ውይይቱ 4 መሰረታዊ አጀንዳዎችን የያዘ ሲሆን፡-
1. የ2014 ዓ.ም የስራ አፍፃፀመ ረፖርት
2. የ2015 ዓ.ም የግዥ ፍላጎት
3. የ2015 ዓ.ም ለዩኒቨርሲቲው በጸደቀ በጀት እና
4. አዲስ የሰራተኞች መዋቀር ዙሪያ በውይይት ተካይድዋል::

Pages