በቡሌ-ሆራ ዩኒቨርሲቲ የምርምር ህግና ስነ-ምግባር ላይ ያተኮረ የአቅም ግንባታ ስልጠና ሰጠ፡፡

በቡሌ-ሆራ ዩኒቨርሲቲ ህዳር 18/2017 ዓ/ም (BHU)
ለሁለት ተከታታይ ቀናት የሚቆይ በምርምር ስነ-ምግባር ላይ ያተኮረ "Research Ethics and Scientific Integrity" በሚል ርዕስ የአቅም ግንባታ ስልጠና በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ በመሰጠት ላይ ይገኛል።

Grant Writing and Project Fund Management በሚል ርዕስ የአቅም ግንባታ ስልጠና Practical Oriented Capacity Building Training/ ለመምህራን በመስጠት ላይ ይገኛል፡፡

ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ህዳር 6/2017 ዓ.ም

በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ‹‹ፍትህን ማጎልበት፤ክህሎትን ማዳበር ለፍትሃዊ እና ዉጤታማ ባህላዊ የግጭቶች አፈታት›› በሚል ርዕስ ለባህላዊ ፍርድ ቤት ባለሙያዎች የአቅም ግንባታ ሥልጠና ተሰጠ፡፡

ቡሌ ሆራ ዩኒቨርስቲ ጥቅምት 30/2017 ዓ.ም (BHU)
የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ሀገር በቀል ዕዉቀት ሠላምን ከማረጋገጥ አኳያ የሚያበረክተዉ አስተወጽኦ ከፍተኛ መሆኑን በመገንዘብ የገዳ እና ባህል ጥናት ኢንሲቲትዩት በመክፈት እንደ አንድ ትኩረት መስክ አድርጎ እየሠራበት ይገኛል፡፡

Pages