ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እና ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ በጋራ ለመሥራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እና ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ በጋራ ለመሥራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ፡፡

የመግባቢያ ስምምነቱን የፈረሙት፤ የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ አድማሱ ዳምጠው እና የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ብርሃኑ ለማ (ዶ/ር) ናቸው፡፡

የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ በህክምናና በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያሰለጠናቸዉን ተማሪዎች አስመርቋል።

የካቲት 15/2017 ዓ.ም

ዩኒቨርሲቲዉ ለ13ኛ ዙር በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያሰለጠናቸዉን የመጀሪያ ዲግሪ 398 እና በሁለተኛ ዲግሪ 236 በድምሩ 634 ተማሪዎች የተለያዩ ክብር እንግዶች በተገኙበት ያስመረቀ ሲሆን ተመራቂዎቹም በዋናነት በህክምና በሌሌች ትምህርት ዘርፎች የሰለጠኑ ስለመሆናቸዉ ተገልጾዋል።

Management of Solid and liquid waste ,Health Effect and Personal Safty በሚል ርዕስ ሥልጠና ተሰጠ።

የካቲት 05/2017 ዓ.ም

የሥልጠናዉ የበላይ አስተባባር እና የኢንጅነሪንግና ቴክኖሎጂ ኮሌጅ ዲን መ/ር ቦሩ በዴያ የተዘጋጀዉ ሥልጠና በጋራ በተቀናጀ መልኩ የአካባቢችንን ንጽህና መጠበቅ እንዲንችል አጋዥ የሆነ ሥልጠና መሆኑን አስረድቷል።

Pages