Agricultural Sample Survey Training Has Successfully Concluded

September 12/2017
This Agricultural sample survey training was organized by the Ethiopian Statistical Service in collaboration with Bule Hora University. It started on August 16/2016 and extended up to September 11th, 2017 Ethiopian e.c. Bule Hora University has hosted the training by providing lodging, accommodation, and all the necessary facilities for 1200 trainees for about 27 days. During the closure or conclusion of the training ceremony,

በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ የሶስተኛው ዙር የተቆጣጣሪዎችና የመረጃ ሰብሳቢዎች ለግብርና ቆጠራ ለተመደቡ ባለሙያዎች አጠቃላይ ገለጻ ተሰጠ።

ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ፣ ነሐሴ 19፣ 2016 ዓ/ም (BHU)

ከሱማሌ ክልል ሊበን፤ምስራቅ ቦረና፤ጉጂ እና ምዕራብ ጉጂ ዞኖች ዉስጥ ከሚገኙ ቀበሌዎች፣ የከተማ መስተዳድርና ወረዳዎች ለሶስተኛ ዙር የተቆጣጣሪዎችና የመረጃ ሰብሳቢዎች ለግብርና ቆጠራ ስልጠና ወደ ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ለተመደቡ ባለሞያዎች የዩኒቨርሲቲዉ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ብርሃኑ ለማ እንዲሁም የማዕከሉ አስተባባሪ አቶ ጌቱ ገ/ስላሴና አሰልጣኖች በተገኙበት በዛሬዉ እለት ስልጠናዉን በሚመለከት አጠቃላይ ገለጻ ተደርጎላቸዋል።

በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ በተማሪዎች ሲካሄድ የቆየዉ ብሔራዊ የበጎ አድራጎት ሥራ ተጠናቀቀ፡፡

ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ፣ ነሐሴ 18፣ 2016 ዓ/ም (BHU)

በሠላም ሚኒስቴርና በትምህርት ሚኒስቴር የበላይ አስተባባሪነት ላለፉት 25 ቀናት በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች አማካኝነት በቡሌ ሆራ ከተማ ሲከናወን የቆየዉ ብሔራዊ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ሥራ ተጠናቆ በዛሬዉ ዕለት የዩኒቨርሲቲዉ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ብርሃኑ ለማን ጨምሮ የፕሬዝዳንት ጽ/ቤት ኃላፊ ዶ/ር መታሰቢያ አዱላና ሌሎችም በተገኙበት የመዝጊያ ሥነ-ሥርዓት ተከናዉኗል፡፡

Pages