የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ማኔጅመንት አባላት ከተማሪ ተወካዮች ጋራ የውይይት መድረክ አካሄዱ።

ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ,መጋቢት 13/2017 (BHU)

በፕሮግራሙ ላይ የተገኙት የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ፕረዘዳት ዶ/ር ብርሃኑ ለማ፣ የአካዳሚ ቴክ/ ሽግ/ማ/አ /ም/ፕ ዶ/ር ገበየሁ አሻግሬ ፣ የተማ/አስተዳደር ልማት ም/ፕረዘዳት ዶ/ር ነጌሳ መኮና እንዲሁም የአካዳሚ ጉዳዮች ዳ/ዳ ዶ/ር መኩሪያ ጉዬን ጨምሮ በመድረኩ ላይ በመገኘት የተማሪ ተወካዬችን በአጠቃላይ ስለ መማር ማስተማሩ ዙሪያ አነጋግረዋል።

የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚጠበቅባቸውን ተልዕኮ በአግባቡ እንዲወጡ እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ።

(መጋቢት 05/2017 ዓ.ም)
(መጋቢት 05/2017 ዓ.ም) በከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ የተዘጋጀው የሦስተኛ ዲግሪ ትምህርት ብቃት ማረጋገጫ ማስፈጸሚያ ሠነድ ላይ ያተኮረ የምክክር መድረክ ተካሂዷል።

ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እና ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ በጋራ ለመሥራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እና ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ በጋራ ለመሥራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ፡፡

የመግባቢያ ስምምነቱን የፈረሙት፤ የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ አድማሱ ዳምጠው እና የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ብርሃኑ ለማ (ዶ/ር) ናቸው፡፡

የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ በህክምናና በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያሰለጠናቸዉን ተማሪዎች አስመርቋል።

የካቲት 15/2017 ዓ.ም

ዩኒቨርሲቲዉ ለ13ኛ ዙር በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያሰለጠናቸዉን የመጀሪያ ዲግሪ 398 እና በሁለተኛ ዲግሪ 236 በድምሩ 634 ተማሪዎች የተለያዩ ክብር እንግዶች በተገኙበት ያስመረቀ ሲሆን ተመራቂዎቹም በዋናነት በህክምና በሌሌች ትምህርት ዘርፎች የሰለጠኑ ስለመሆናቸዉ ተገልጾዋል።

Pages