Leadership Transition Program at Bule Hora University

December 22/2025, A program to exchange knowledge and facilitate a leadership transition was organized for the new President, Dr. Tamasgen Dabalo, and the Deputy President for Administrative and Development Affairs, Mr. Tariku Gamade.

The program included members of the board, with the former President, Dr. Birhanu Lama, sharing insights and experiences with the new President to foster a spirit of collaboration.

በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ “ባህላዊ ህክምና እና ሀገር በቀል የህክምና ልምዶች ከዘመናዊ ጤና አጠባበቅ ሥርዓት አንፃር፡ ከማወቅ እስከ ትብብር” በሚል መሪ ቃል ዎርክሾፕ ተካሄደ፡፡

ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ፣ ህዳር 01/2018 ዓ.ም (ቡሆዩ)

በሀገር በቀል ህክምና ዕዉቀት ዙሪያ በተናጠል የሚሠሩ ሥራዎችን የተለያዩ ባለድርሻ አካላትን በአንድ ላይ በማገናኘት በዘርፉ የተሻለ ሥራ ለመሥራትና የተመራማሪዎችን አቅም ለመገንባት ታሳቢ ያደረገ ዎርክሾፕ በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ከጤና ሚኒስቴር፤ከተለያዩ ወረዳዎች የተጋበዙ የባህልና ቱሪዝም የሥራ ኃላፊዎች እና ከተለያዩ አካባቢዎች የተጋበዙ የባህል ህክምና አዋቂዎች በተገኙበት ዎርክሾፕ ተካሂዷል፡፡

የቡሌ ሆራ የኒቨርሲቲና የኢትዮጵያ ብዝሃ ህይወት ኢንስቲትዩት በጋራ ለመሥራት የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈራረሙ፡፡

አዲስ አበባ፣ ህዳር 04/2018 ዓ.ም ቡሌ ሆራ ዩኒቨርስቲ

በቡሌ ሆራ የኒቨርሲቲ አካዳሚክ፤ምርምር፤ቴክኖሎጂ ሽግግርና ማህብረሰብ አገልግሎት ም/ፕሬዝዳንት ዶ/ር ገበየሁ አሻግሬ የተመራ ልዑክ በዛሬዉ ዕለት አዲስ አበባ የኢትዮጵያ ብዝሃ ሕይወት ኢንሲቲትዩት ቢሮ በመገኘት የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈራርሟል፡፡

Pages