ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ,መጋቢት 13/2017 (BHU)
በፕሮግራሙ ላይ የተገኙት የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ፕረዘዳት ዶ/ር ብርሃኑ ለማ፣ የአካዳሚ ቴክ/ ሽግ/ማ/አ /ም/ፕ ዶ/ር ገበየሁ አሻግሬ ፣ የተማ/አስተዳደር ልማት ም/ፕረዘዳት ዶ/ር ነጌሳ መኮና እንዲሁም የአካዳሚ ጉዳዮች ዳ/ዳ ዶ/ር መኩሪያ ጉዬን ጨምሮ በመድረኩ ላይ በመገኘት የተማሪ ተወካዬችን በአጠቃላይ ስለ መማር ማስተማሩ ዙሪያ አነጋግረዋል።