ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ጤና ኢንስቲትዩት እና ግብርና ኮሌጅ ለተመለመሉ መምህራን ሥልጠና ተሰጠ፡፡
Posted by admin on Monday, 21 October 2024መስከረም 26/2017
`Integration of One health approaches and principles in to Teaching, Research, and Community services`በሚል ርዕስ ከቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ጤና ኢንስቲትዩት እና ከግብርና ኮሌጅ ለተመለመሉ መምህራን ሥልጠና ተሰጠ፡፡
ሥልጠናዉ የተዘጋጀዉ `COHESA` Capacitating one Health In Eastern and Southern Africa` በሚል ድርጅት ትብብር የተዘጋጀ ሲሆን በሥልጠናዉ መክፈቻ ሥነ-ሥርዓት ላይ የቡሌሆራ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ብርሃኑ ለማን ጨምሮ ሌሎች የዩኒቨርሲቲዉ ከፍተኛ አመራሮችም ተገኝቷል፡፡