ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ጤና ኢንስቲትዩት እና ግብርና ኮሌጅ ለተመለመሉ መምህራን ሥልጠና ተሰጠ፡፡

መስከረም 26/2017

`Integration of One health approaches and principles in to Teaching, Research, and Community services`በሚል ርዕስ ከቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ጤና ኢንስቲትዩት እና ከግብርና ኮሌጅ ለተመለመሉ መምህራን ሥልጠና ተሰጠ፡፡

ሥልጠናዉ የተዘጋጀዉ `COHESA` Capacitating one Health In Eastern and Southern Africa` በሚል ድርጅት ትብብር የተዘጋጀ ሲሆን በሥልጠናዉ መክፈቻ ሥነ-ሥርዓት ላይ የቡሌሆራ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ብርሃኑ ለማን ጨምሮ ሌሎች የዩኒቨርሲቲዉ ከፍተኛ አመራሮችም ተገኝቷል፡፡

ማስታወቂያ

ውድ የተከበራችሁ የዩኒቨርሲቲያችን መደበኛ ተማሪዎች በሙሉ እንኳን ለ2017 ዓ.ም ትምህርት ዘመን በሠላም አደረሳችሁ እያልን የሁለተኛ ዓመትና ከዚያ በላይ መደበኛ የመጀመሪያ ዲግሪና ነባር የድህረ-ምረቃ ተማሪዎች የቅበላ ቀን በEBC እንዲሁም በዩኒቨርስቲው ማህበራዊ ሚዲያ (Facebook እና Telegram) ጥሪ እስኪተላለፍ ድረሰ በትእግስት እንድትጠብቁ በአክብሮት ለመግለጽ እንወዳለን ።

 

Agricultural Sample Survey Training Has Successfully Concluded

September 12/2017
This Agricultural sample survey training was organized by the Ethiopian Statistical Service in collaboration with Bule Hora University. It started on August 16/2016 and extended up to September 11th, 2017 Ethiopian e.c. Bule Hora University has hosted the training by providing lodging, accommodation, and all the necessary facilities for 1200 trainees for about 27 days. During the closure or conclusion of the training ceremony,

Pages