የቡሌሆራ ዩኒቨርሲቲ ማስተማሪያ ሆስፒታል ቦርድ በሆስፒታሉ አገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ ውይይት አደረገ
Posted by admin on Tuesday, 30 August 2022ነሐሴ 22/2014 ዓ.ም
የቡሌሆራ ዩኒቨርሲቲ ማስተማሪያ ሆስፒታል ቦርድ በሆስፒታሉ አገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ ውይይት አደረገ። በውይይቱ የሆስፒታሉ ቦርድ አደረጃጀት፣የሆስፒታሉ ቦርድ አመራር ሀላፊነት፣ ክትትል እና ምዘና እንዲሁም አጠቃላይ የስራ ሂደት በስፋት ተብራርቷል ።
የሆስፒታሉን አገልግሎት አሰጣጥ ሂደት ከማሻሻል አንፃር የሆስፒታሉ ቦርድ ሊኖረው ስለሚገባው ሀላፊነትም ሰፊ ውይይት ተካሂዷል ።
የቡሌሆራ ዩኒቨርሲቲ ማስተማሪያ ሆስፒታል ቦርድ ሰብሳቢና የቡሌሆራ ዩኒቨርሲቲ የአካዳሚክ ጉዳዮች ዳይሬክተር ረ/ፕ ገመዳ ኦዶ የሆስፒታሉ የቦርድ አመራር ፤ከቡሌሆራ ዩኒቨርሲቲ ጋር በተቀናጀ እና በተናበበ መልኩ በመስራት የሆስፒታሉን አገልግሎት አሰጣጥ ወደሚፈለገው ደረጃ ማድረስ የጋራ ሀላፊነት መሆኑን በመጠቆም የቡሌሆራ ዩኒቨርሲቲ ማስተማሪያ ሆስፒታል ቦርድ አመራር ተገቢውን የድጋፍ እና ክትትል ስራ ማከናወን እንዳለበት ገልፀዋል።
የቡሌሆራ ዩኒቨርሲቲ ማስተማሪያ ሆስፒታል ቦርድ በሆስፒታሉ አገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ ውይይት አደረገ። በውይይቱ የሆስፒታሉ ቦርድ አደረጃጀት፣የሆስፒታሉ ቦርድ አመራር ሀላፊነት፣ ክትትል እና ምዘና እንዲሁም አጠቃላይ የስራ ሂደት በስፋት ተብራርቷል ።
የሆስፒታሉን አገልግሎት አሰጣጥ ሂደት ከማሻሻል አንፃር የሆስፒታሉ ቦርድ ሊኖረው ስለሚገባው ሀላፊነትም ሰፊ ውይይት ተካሂዷል ።
የቡሌሆራ ዩኒቨርሲቲ ማስተማሪያ ሆስፒታል ቦርድ ሰብሳቢና የቡሌሆራ ዩኒቨርሲቲ የአካዳሚክ ጉዳዮች ዳይሬክተር ረ/ፕ ገመዳ ኦዶ የሆስፒታሉ የቦርድ አመራር ፤ከቡሌሆራ ዩኒቨርሲቲ ጋር በተቀናጀ እና በተናበበ መልኩ በመስራት የሆስፒታሉን አገልግሎት አሰጣጥ ወደሚፈለገው ደረጃ ማድረስ የጋራ ሀላፊነት መሆኑን በመጠቆም የቡሌሆራ ዩኒቨርሲቲ ማስተማሪያ ሆስፒታል ቦርድ አመራር ተገቢውን የድጋፍ እና ክትትል ስራ ማከናወን እንዳለበት ገልፀዋል።