በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ የጽዳት ዘመቻ ተካሄደ፡፡

ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ታህሣሥ 02/2017 (BHU)
በዩኒቨርሲቲዉ የተካሄደዉ የጽዳት ዘመቻ የተቋሙን ማህብረሰብ በአጠቃላይ ያካተተ ሲሆን ‹‹አከባቢያችንን ከቆሻሻ አዕምሮኣችንን ከጥላቻ እናጽዳ›› በሚል መሪ ቃል እንድካሄድ የተደረገ ሲሆን የዩኒቨርሲቲዉን ቅጥር ግቢ በስድስት ዋና ዋና ቦታዎች በመከፋፈል ደረቅና ፈሳሽ ቆሻሻዎችን የማስወገድ ተግባር ተከናዉኗል፡፡

በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ በ"College of Natural and Computational Science" የሥርዓተ ትምህርት ክለሳ ተከሄደ ነው፡፡

ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ታህሳስ 01/2017(BHU)
የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ የትምህርት ጥራትንና አግባብነትን ለማስጠበቅና ለማረጋገጥ እየተደረገ ባለው ጥረት ውስጥ የራሱን ድርሻ ለመወጣት የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ ከሚሠጣቸው የትምህርት ክፍሎች መካከል በተወሰኑቱ ላይ የሥረዓተ ትምህርት ክለሳ እያደረገ ይገኛል። በያዝነው የትምህርት ዘመን በዩኒቨርሲቲው ባሉት የተለያዩ ኮሌጆች በሚሰጡ የትምህርት ፕሮግራሞች ዙሪያ የሥርዓተ ትምህርት ክለሳ እየተደረገ ነው፡፡

በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ የሥረዓተ ትምህርት ክለሳ በኮፒዩቲንግና ኢንፎርማቲክስ ኮሌጅ ተካሄደ።

ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ህዳር 27/2017 ዓ.ም (BHU)
እንደሚታወቀው በመማር ማስተማሩ ሂደት የትምህርት ጥራትና አግባብነት ለማስጠበቅና ብሎም ለማረጋገጥ ከሚተገበሩት ተግባራት አንዱና ዋናኛው ተዘጋጅቶ በሥራ ላይ ያለውን ሥረዓተ ትምህርት በየግዜው እንደ አስፈላጊነቱ በየደረጃው ባሉት የትምህርት ፕሮግራሞች ላይ የሥረዓተ ትምህርት ክለሳና ፍተሻ ማድረግ ነው።

በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ “Invigorated Research Agenda and an overview of Research journey`` በሚል ርዕስ ለመምህራን የግንዛበ ማስጨበጫ ሥልጠና ተሰጠ፡፡

በቡሌ-ሆራ ዩኒቨርሲቲ ህዳር 26/2017 ዓ.ም (BHU)
በዩኒቨርሲቲዉ ምርምር፤ስርፀትና ሥነ ምግባር ዳይሬክቶሬት አማካኝነት በምርምር ሥራዎች ላይ ያተኮሩ አቅም ግንባታ ሥልጠናዎች እተሰጡ ይገኛሉ፡፡

Pages