ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ታህሳስ 01/2017(BHU)
የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ የትምህርት ጥራትንና አግባብነትን ለማስጠበቅና ለማረጋገጥ እየተደረገ ባለው ጥረት ውስጥ የራሱን ድርሻ ለመወጣት የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ ከሚሠጣቸው የትምህርት ክፍሎች መካከል በተወሰኑቱ ላይ የሥረዓተ ትምህርት ክለሳ እያደረገ ይገኛል። በያዝነው የትምህርት ዘመን በዩኒቨርሲቲው ባሉት የተለያዩ ኮሌጆች በሚሰጡ የትምህርት ፕሮግራሞች ዙሪያ የሥርዓተ ትምህርት ክለሳ እየተደረገ ነው፡፡