በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ የመምህራን ማህበር ጠቅላላ ጉባዔ ተካሄደ፡፡

መስከረም 22/2018 ዓ.ም :ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ

በዩኒቨርሲቲዉ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በአዲስ መልክ የተመረጡት የመምህራን ማህበር ሥራ አስፈፃሚዎች ከተመረጡበት ጊዜ ወዲህ የተከናወኑትን ተግባራትና ሌሎችንም ጉዳዮች ጨምሮ የጉባዔዉ ተሣታፊ መምህራን በተገኙበት አቅርቦ ሰፊ ዉይይት ተካሂዷል፡፡

በማህበሩ ጠቅላላ ጉባዔ ላይ የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ አካዳሚክ፤ምርም፤ቴክኖሎጂ ሽግግርና ማህብረሰብ አገልግሎት ም/ፕሬዝዳንት ዶ/ር ገበየሁ አሻግሬና የፕሬዝዳንት ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አካሉ አሰፋ ተገኝቷል፡፡

A delegation from Bule Hora University Has Left for Greece to Attend Strategic Workshop.

Bule Hora University, October 3, 2025 (BHU)

A delegation from Bule Hora University, headed by President Dr. Berhanu Lemma, is attending a strategic workshop in Greece with Ethiopian and European partners.

The primary focus of the meeting is to assess the progress of the joint, EU-funded digital health project. Furthermore, the university is leveraging this visit to establish and cultivate prospective collaboration opportunities in a range of strategic sectors, solidifying its international partnerships.

College of Natural And Computational Science of Bule Hora University Has Organized Training On Hybrid Teaching Modality.

Bule Hora University, October 2, 2025 (BHU)

The training was provided on how to present courses through hybrid modality in the teaching learning processes and equipped our students with basic knowledge both face to face at actual classroom situation and online to our students using e- SHE ‘S website portal.

“ማህበራዊ ትስስራችን ለሕብረ-ብሔራዊ አንድነታችን'' በሚል መሪ ሃሳብ በሰላም ሚኒስቴር አዘጋጅነት የውይይት ተካሄደ።

ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ፣ መስከረም፣ 2018 (ቡሆዩ)

“ማህበራዊ ትስስራችን ለሕብረ-ብሔራዊ አንድነታችን'' በሚል መሪ ሃሳብ ሀገር አቀፍ የቃል-ኪዳን ቤተሰብ ማብሰሪያ የውይይት መድረክ በሰላም ሚኒስቴር አዘጋጅነት በአዳማ ከተማ ተካሂዷል።

መድረኩን በንግግር የከፈቱት የሰላም ሚኒስቴር የሰላም ግንባታና ብሔራዊ መግባባት ዘርፍ ሚኒስትር ዴዔታ እና የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ የቦርድ ሰብሳቢ ክቡር ከይረዲን ተዘራ (ዶ/ር) የውይይቱ መድረክ ዓላማ ጎንደር ዩኒቨርስቲ የጀመረውን የቃል ኪዳን ቤተሰብ ፕሮጀክት በሌሎች መንግስት ዩኒቨርስቲዎች እና ዩኒቨርስቲዎች የሚገኙባቸው ከተማ አስተዳዳሪዎች በመውሰድና ዕቅድ በማውጣት ወደ ሥራ የገቡትን ለማበረታታት እና በይፋ ሥራው መጀመሩን ለማብሰር መሆኑን ተናግረዋል፡፡

Pages