የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም ክረምት ወቅት ላከናወነዉ በጎ አድራጎት ሥራዎች በሰላም ሚኒስቴር በኩል የምስጋና ምስክር ወረቀት ተበርክቷል፡፡
Posted by admin on Friday, 17 January 2025

ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ታህሳስ 23/2017
በሰላም ሚኒስቴርና በትምህርት ሚኒስቴር የበላይ አስተባባሪነት በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ደረጃ በክረምቱ ወቅት የተለያዩ በጎ አድራጎት ሥራዎች እንዲሰሩ የተላለፈዉን ጥሪ ተከትሎ የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ የተቋሙን ማህብረሰብ በማሳተፍ ላከናወነዉ በጎ አድራጎት ሥራዎች እና ላስመዘገበዉ ዉጤት በሰላም ሚኒስቴር በኩል የምስጋና ምስክር ወረቀት ተሰጥቷል፡፡




















































