Bule Hora university validation workshop

Bule Hora University, March 4, 2022 (BHU)
A Validation workshop on “Comprehensive Conflict Assessment“ in five Districts of West Guji Zone funded by UNDP in collaboration with West Guji Zone Disaster Risk Management office.
The project main objective was to provide inputs to conflict prevention and peace building efforts in the west Guji Zone and bordering Gedeo Zone and special Districts of Amaro and Burji in Southern Nation Nationalities and People.
Conducted by Bule Hora University, Research and Community Service Vice President.

የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ለወሎ ዩኒቨርሲቲ ድጋፍ አደርገ::

የወሎ ዩኒቨርሲቲ በጦርነቱ ምክንያት ዉድመት ከደረሰባቸው ዩኒቨርሲቲዎች መካከል አንዱ ነው። በትምህርት ሚኒስቴር እና ኒቨርሲቲዎች በጋራ ጥምረት የተቋማቱን ጉዳት በመለየትና መልሶ ለማቋቋም ዩኒቨርሲቲዎች በሶስት ክላስተር ስር ተዋቅረዋል፡፡ በዚሁ መሰረት የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ከጅማ ዩኒቨርሲቲ ክላስተር ስር ካሉ ዩኒቨርሲቲዎች ዉስጥ አንዱ ሲሆን፤ለወሎ ዩኒቨርሲቲ መልሶ ማቋቋሚያነት ያግዛሉ የተባሉ ድጋፎችን አድርጓል፡፡ በመሆኑም ግምታዊ ዋጋቸው ከ1.5 ሚሊዮን ብር በላይ የሚያወጡ የቁሳቁስ ድጋፍ ለወሎ ዩኒቨርሲቲ አስረክቧል።
በጅማ ዩኒቨርሲቲ መምህር እና የድጋፉ አስተባባሪ ኢንጅነር ጀማል ወርቁ የወሎ ዩኒቨርሲቲ ጉዳት እኛንም ያሳስበናል በማለት በቻልነው አቅም ያለንን ለማካፈል መጥተናል ሲሉም ተናግረዋል ።

Pages