Management of Solid and liquid waste ,Health Effect and Personal Safty በሚል ርዕስ ሥልጠና ተሰጠ።

የካቲት 05/2017 ዓ.ም

የሥልጠናዉ የበላይ አስተባባር እና የኢንጅነሪንግና ቴክኖሎጂ ኮሌጅ ዲን መ/ር ቦሩ በዴያ የተዘጋጀዉ ሥልጠና በጋራ በተቀናጀ መልኩ የአካባቢችንን ንጽህና መጠበቅ እንዲንችል አጋዥ የሆነ ሥልጠና መሆኑን አስረድቷል።

በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ተቋርጦ የነበረዉ የተማሪዎች (One Card System) በድጋሚ ወደ ስራ ገባ።

(የካቲት 06/2017 ዓ/ም) ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ

በዩኒቨርሲቲዉ ለተወሰነ ጊዜ ተቋርጠዉ የነበረዉ የተማሪዎች (One Card System) አገልግሎት በዛሬ ዕለት ሙሉ በሙሉ ወደ ስራ መግባቱ የዩኒቨርሲቲዉ የአይሲቲ ( ICT) ስራ አስፈፃሚ አቶ ወንድምማገኝ ሸበራ አሳዉቀዋል፡፡

በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ የ3ኛ ድግሪ ትምህርት ተመራቂ ተማሪዎች "Open Ph.D. Dissertation Mock Defense and progress Report presentation" አካሄዱ።

የካቲት 07/2017 ዓ.ም

በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ በተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ በሂሳብ ትምህርት ክፍል የ3ኛ ድግሪ ተመራቂ ተማሪዎች ለመመረቂያ የጥናትና ምርምር ጽሁፋቸውን ከዛሬ ከየካቲት 3/2017 ጀምሮ እያቀረቡ ይገኛሉ። ተመራቂዎቹ የሂሣብ ትምህርት ክፍል ተማሪዎች ሲሆኑ የ3ኛ ድግሪ ወይም "Ph.D. Dissertation Mock Defence and progress Report presentation " ሲያካሂዱ ከውስጥና ከሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች በመጡ መምህራን ገምጋሚነት የጥናት ጽሁፋቸውን እያቀረቡና እየተገመገሙ ይገኛሉ።

Pages