Management of Solid and liquid waste ,Health Effect and Personal Safty በሚል ርዕስ ሥልጠና ተሰጠ።
Posted by admin on Saturday, 15 February 2025በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ተቋርጦ የነበረዉ የተማሪዎች (One Card System) በድጋሚ ወደ ስራ ገባ።
Posted by admin on Saturday, 15 February 2025በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ የ3ኛ ድግሪ ትምህርት ተመራቂ ተማሪዎች "Open Ph.D. Dissertation Mock Defense and progress Report presentation" አካሄዱ።
Posted by admin on Saturday, 15 February 2025የካቲት 07/2017 ዓ.ም
በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ በተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ በሂሳብ ትምህርት ክፍል የ3ኛ ድግሪ ተመራቂ ተማሪዎች ለመመረቂያ የጥናትና ምርምር ጽሁፋቸውን ከዛሬ ከየካቲት 3/2017 ጀምሮ እያቀረቡ ይገኛሉ። ተመራቂዎቹ የሂሣብ ትምህርት ክፍል ተማሪዎች ሲሆኑ የ3ኛ ድግሪ ወይም "Ph.D. Dissertation Mock Defence and progress Report presentation " ሲያካሂዱ ከውስጥና ከሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች በመጡ መምህራን ገምጋሚነት የጥናት ጽሁፋቸውን እያቀረቡና እየተገመገሙ ይገኛሉ።